ተቋሙ አምስተኛውን ዙር የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጥናት ለማካሄድ ስልጠና በመስጠት ላይ ነው
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከአለም ባንክ /World Bank/ ጋር በመተባበር 5ተኛ ዙር የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጥናት /Ethiopian Socioeconomic Survey/ ለማካሄድ ለ 468መረጃ ሰብሳቢዎች፣ 141ተቆጣጣሪዎችና 50ስታቲስቲሽያኖች በአዳማና ሐዋሳ ከተማ ከመጋቢት 05- 24/2014ዓ.ም ስልጠና…