የ2014ዓ.ም ሰፋፊና መካከለኛ የንግድ እርሻዎች ጥናትን ለማካሄድ ዝግጅቱ ተጠናቋል

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2014ዓ.ም የሰፋፊና መካከለኛ የንግድ እርሻዎች ጥናትን ለማካሄድ ከህዳር 13-25/2014ዓ.ም በአዳማ ኮንፈርት ሆቴል ስልጠና ሰጠ፡፡ በስልጠናው የመዝጊያ ንግግር ያደረጉት የግብርና ተፈጥሮሃብትና ከባቢ ስታቲስቲክስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አህመድ እብራሂም…

Continue Reading
በተቋሙ አዲስ አደረጃጀት ላይ ውይይት ተደረገ

የኤጀንሲው ከፍተኛ፣ መካከለኛና ቅ/ጽ/ቤት ሃላፊዎች በተገኙበት በኤጀንሲው አዲሱ ተግባርና ሀላፊነት እንዲሁም ስያሜ ላይ ህዳር8/0213ዓ.ም በአዳማ ከተማ ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ነመራ ገበየሁ ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ…

Continue Reading
የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና የቫይታል ስታቲስቲክስ ስርዓት ላይ ስልጠና ተሰጠ

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከክልልና ከፌደራል ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት፣ ከስታቲስቲክስ ቅ/ፅ/ቤትና ከዋናው መ/ቤት ለተውጣጡ ባለሞያዎች በወሳኝ ኩነት ምዝገባና የኩነቶች ስታቲስቲክስ ፅንሰ ሀሳብ ዝርዝር የአሰራር ሄደቶች፣ በእርማትና መለያ አሰጣጥ መመሪያ እንዲሁም የመረጃ…

Continue Reading
የተቋሙ የአንደኛው ሩብ አመት የስራ አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ

የማዕከላዊ ስተሰቲስቲክስ ኤጀንሲ ከፍተኛ አመራሮችና የ25ቱም ቅ/ጽ/ቤት ሀላፊዎች በአንደኛው ሩብ አመት ዕቅድ አጻጸም ላይ ከህደር 8-10ዓ.ም በአዳማ ደንበል ቪው ሆቴል ግምገማ አካሄዱ። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ…

Continue Reading
በተዘጋጀው የሜታዳታ መጽሀፍ ላይ ውይይት ተደረገ

ሜታዳታ መጽሀፍ (Metadata handbook) ላይ ከጥቅምት 30 እስከ ህዳር 4/2014 ዓ.ም ከማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲና ከተለያዩ ተቋማት ከተውጣጡ ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተደረገ። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኤጀንሲው ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሪት አበራሽ ታሪኩ…

Continue Reading
በተቋሙ አዲስ አደረጃጀት ላይ ውይይት ተደረገ

ኤጀንሲው ከፍተኛ፣ መካከለኛና ቅ/ጽ/ቤት ሃላፊዎች በተገኙበት በኤጀንሲው አዲሱ ተግባርና ሀላፊነት እንዲሁም ስያሜ ላይ ህዳር8/0213ዓ.ም በአዳማ ከተማ ከፕላንና ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ነመራ ገበየሁ ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ…

Continue Reading
በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር ውይይት አካሄዱ

የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የመንግስት ሰራተኛው ስለሚኖረው ሚና ህዳር1/2014ዓ.ም በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የስብሰባ አዳራሽ ውይይት አካሄዱ፡፡  የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የሆኑት ሚኒስትር ዶክተር ፍፁም…

Continue Reading
የወሳኝ ኩነት ምዝገባና ቫይታል ስታቲቲክስ መረጃ አያያዝ ስርዓትን ዲጂታል ለማድረግ የሚያስችል ሰነድ ተፈረመ

የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲና የኢሚግሬሽን፣ ዜግነትና የወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ የወሳኝ ኩነት ምዝገባና ቫይታል ስታቲስቲክስ መረጃ አያያዝ ስርዓትን ዲጅታል ለማድረግ የሚያስችል ፕሮጀክት በጋራ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የስምምነት ሰነድ ጥቅምት 05/2014ዓ.ም በኢሚግሬሽን፣ ዜግነትና…

Continue Reading
በሦስተኛው የብሔራዊ ስታቲቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ ለፓርላማ አባላት ለውይይት ቀረበ

የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ባለፈው ሁለተኛው የአምስት ዓመት የብሔራዊ ስታቲቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ፣ በሶስተኛው አምስት ዓመት የብሄራዊ ስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ እንዲሁም በአስር አመት ስታቲስቲክስ ልማት ሮድ ማፕ ላይ…

Continue Reading
በብሔራዊ ስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ

የማዕከላዊ ስታቲሰቲክስ ኤጀንሲ በሦስተኛው አምስት አመት ብሄራዊ ስታቲሰቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ እንዲሁም አስር ዓመት ስታቲሰቲክስ ልማት ሮድ ማፕ (Rod Map) ላይ ከነሐሴ 24-26/2013ዓ.ም በቢሾፍቱ ፒራሚድ ሪዞርትና ሆቴል ከባለድርሻ አካላት ጋር…

Continue Reading