በጦርነቱ ለተጎዱ ዜጎች የተሰሩ ቤቶች የቁልፍ ርክክብ ተደረገ
ሐምሌ 23/2015ዓ.ም አፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዞን አንድ አዳር ወረዳ ካሳ ጊታ ከተማ፤ በጦርነቱ ቤታቸው ለወደመባቸው አስር አባውራዎች በ2014ዓ.ም የክረምት በጎ አድራጎት ፕሮግራም በፕላንና ልማት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የተገነቡ አስር…
ሐምሌ 23/2015ዓ.ም አፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዞን አንድ አዳር ወረዳ ካሳ ጊታ ከተማ፤ በጦርነቱ ቤታቸው ለወደመባቸው አስር አባውራዎች በ2014ዓ.ም የክረምት በጎ አድራጎት ፕሮግራም በፕላንና ልማት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የተገነቡ አስር…
ሐምሌ 20/2015ዓ.ም አዳማ፤የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2015ዓ.ም የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማና የ2016ዓ.ም ዕቅድ ዝግጅት ላይ ያተኮረ ውይይት ከሐምሌ 20-22/2015ዓ.ም በአዳማ ናፍሌት ሆቴል አካሄደ፡፡ የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር…
ጥር 27/2015ዓ.ም የፕላንና ልማት ሚኒስቴርና ተጠሪ የሆኑት ሶስት ተቋማት የተሳተፉበት የስድስት ወር የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በአዳማ ከረዩ ሪዞርት ተካሄደ። አንድ ዕቅድ አንድ ሪፖርት በሚል እሳቤ የተዘጋጀው የአራቱ ተቋማት የስድስት ወራት…
ጥር 19/2015ዓ.ም የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስድስት ወራት አፈፃፀም ግምገማ በዋና መ/ቤት አደረገ። የተቋሙ ዋና መ/ቤት ሁሉንም የስራ ክፍሎች ያሳተፈ የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀም የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌበተገኙበት…
ጥር 19/2015ዓ.ም በተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጆ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተመሩ የኮሚቴው አባላት በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መ/ቤት የአንድ ቀን የስራ ጉብኝት አደረጉ። የአገልግሎቱ…
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮችና ባለሞያዎች ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ(ዶ/ር) የተላለፈውን መልክት ተከትሎ “ኢትዮጵያ ታመስግን” መርሃግብር ሀምሌ 21/2014 ዓ.ም በተቋሙ የስብሰባ አዳራሽ አካሄዱ፡፡ መርሃግብሩን በንግግር የከፈቱት የተቋሙ ምክትል ዋና ዳይሬክተር…
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እና የ23ቱም ቅ/ጽ/ቤት ሃላፊዎች ከሃምሌ01/2013ዓ.ም-መጋቢት30/2014ዓ.ም በዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ ከሚያዝያ 05-07/2014ዓ.ም በአዳማ ድሬ ሆቴል ውይይት አካሄዱ፡፡ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙ ሲሆኑ ተቋሙ በ2014ዓ.ም በጀት አመት…
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለሚቀጥሉት አምስት አመታት የሚተገበር የኮሙዩኒኬሽን ስትራቴጂ አዘጋጅቶ ወደ ተግባር ለመግባት ከዋና መስርያ ቤትና ከቅ/ፅ/ቤት ለተውጣጡ 50 ለሚሆኑ ከፍተኛ ባለሙያዎች በአዳማ ዶሻ ሆቴል ከመጋቢት 8-13/2014ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው…
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከአለም ባንክ /World Bank/ ጋር በመተባበር 5ተኛ ዙር የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጥናት /Ethiopian Socioeconomic Survey/ ለማካሄድ ለ 468መረጃ ሰብሳቢዎች፣ 141ተቆጣጣሪዎችና 50ስታቲስቲሽያኖች በአዳማና ሐዋሳ ከተማ ከመጋቢት 05- 24/2014ዓ.ም ስልጠና…
በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለ111ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ46ኛ ጊዜ የሚከበረውን የዓለም የሴቶች ቀን ‹‹እኔም ለእህቴ ጠባቂ ነኝ›› በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አመራርና ሠራተኞች በጋራ በመሆን በተቋሙ የስብሰባ አዳራሽ መጋቢት…