የፕላንና ልማት ኮሚሽን ከተጠሪ ተቋማት ሰራተኞችና አመራሮች ጋር ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ደም ለገሱ
የፕላንና ልማት ኮሚሽን ተጠሪ ተቋማት ከሆኑት የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ እና የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች በጋራ በመሆን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 12/2013 ዓ.ም የደም ልገሳ መርሀ ግብር አካሄዱ፡፡ በደም…
የፕላንና ልማት ኮሚሽን ተጠሪ ተቋማት ከሆኑት የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ እና የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች በጋራ በመሆን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 12/2013 ዓ.ም የደም ልገሳ መርሀ ግብር አካሄዱ፡፡ በደም…
የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የ2013 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሰው ሀይልና ፍልሰት ጥናት ሪፖርት ለመረጃ ተጠቃሚዎች ነሀሴ 11/2013 ዓ.ም በስካይላይት ሆቴል ይፋ አደረገ፡፡ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ…
መከላከያን በመደገፍ ለሀገራችን ህልውናና ሉዓላዊነት ሁላችንም ዘብ እንቆማለን በሚል መሪ ቃል የፕላንና ልማት ኮሚሽን፣የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ እና የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ሰራተኞችና አመራሮች በ 03/12/2013 ዓ.ም በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የስብሰባ አዳርሽ…
“ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት” በሚል መሪ ቃል የፕላን እና ልማት ኮሚሽን፣ የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ እና የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት በጋራ በመሆን በ22/11/2013ዓ.ም በአማራ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን በሸዋ ሮቢት ከተማ የሮቢ…
የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የ2014 ዓመታዊ የግብርና ናሙና ጥናትን ለማካሄድ ከ19 /11/2013 እስከ 29/11/2013 ዓ.ም ድረስ በአዳማ ፓናፍሪክ ሆቴል ለ214 ስታቲሽያኖች፣ 12 ፕሮግራመሮችና ለቅፅ/ቤት ሀላፊዎች የአሰልጣኞች ስልጠና ሰጠ፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት…
ኤጀንሲው የስታቲስቲክስ መረጃ ለመገናኛ ብዙሀን ተደራሽ ለማድረግ እንዲሁም ሚድያዎች የስታቲስቲክስ መረጃ ዋቢ አድርገው ህብረተሰቡን ከማስተማር አንፃር ያለው ልምድ ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙ ከኢትዩጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን…
ሶስተኛውን ዙር የሀገር አቀፍ መደበኛ ያልሆነ የስራ ዘርፍ ጥናት ለማካሄድ የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ከግንቦት 2-7/2013ዓ.ም በአዳማ፣ አምቦ፣ ሶዶ ፣ ደብረታቦር፣ ድሬዳዋና ሐዋሳ በሚገኙ የስልጠና ማዕከላት ለ700መረጃሰብሳቢዎች 232ተቆጣጣሪዎችና ለ23ስታቲስቲሽያኖች ለአንድ ሳምንት…
በአስተዳደራዊ መዛግብት መረጃ አያያዝና በኢትዮጵያ የመረጃ ጥራትና ግምገማ ማዕቀፍ ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ከየካቲት 29/2013 ዓ.ም እስከ መጋቢት 4/2013 ዓ.ም ከደቡብና ከሲዳማ ክልል የመንግስት ተቋማት ተቋማት ለተውጣጡ 1000 ለሚሆኑ የግብርና፣…
ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ከመላ ሀገሪቱ በናሙና በተመረጡት 1,876 የቆጠራ ቦታና 51,000 ቤተሰቦች ላይ ከጥር 17 እስከ የካቲት 11/2013 ዓ.ም ሲያካሄድ የቆየው የሰው ሀይልና ፍሰት ጥናት የመስክ ስራ ተጠናቀቀ፡፡ የሰው ሀይልና ፍልሰት…
በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለ110ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ45ኛ ጊዜ የሚከበረውን የዓለም የሴቶች ቀን ‹‹የሴቶችን መብት የሚያስከብር ማህበረሰብ እንገንባ›› በሚል መሪ ቃል የፕላን እና ልማት ኮሚሽን ከተጠሪ ተቋማቱ የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ እና…